በኢትዮጵያ (In Ethiopia)

መሠረታዊ ዕድገት ለማስጀመር

ከሥረ-መሠረቱ የሚደረግ ጥረት

ይህ ፕሮግራም ከልብ ተይዞ በመተግበሩ ለኢትዮጵያ ያቀድነው ለዓለምም ተርፎ እስካሁን ያልተገለጸውን የመሬትን ንድፍ ማብሰር ችለናል። 

ደስ ብሎናል እንኳን ደስ አላችሁ። 

ይህ ሂደት በብዙ ዘርፉ ጠቃሚ ሲሆን የሚያደርጉት ድጋፍ ከልጆች ዕውቀት ከማዳበር ጀምሮ የሥራ ዕድል በመክፈትና ልማትን በማስፋፋት ሀገር የሚጠቅም መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።

እያንዳንዱ መጽሐፍ ቁምነገር እንዳለው ተገንዝበው በእጅዎ ወይም ለልጅዎ ለማድረግ ይሽቀዳደሙ። ሁሌም ይመራመሩበት። ይረኩበታል! ምክንያቱም ከህይወት ጋር የተቆራኘ ስለሆነ። አራት ነጥብ።

በውጤት ታሪክ ይስሩ፤ አብረዎን ይጓዙ!