የአዲስ አበባ  ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ

ራዕይ ፣ተልዕኮ ፣ አላማዎች ፣ እሴቶች

ራዕይ

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን አቅም ያገናዘቡ ፣ ጥራት ያላቸው የመኖሪያ ቤቶች እንዲቀርቡ በማድረግ በ2022 ዓ.ም የቤት ባለቤት ሆነው ማየት፡፡

ተልዕኮ

በአዲስ አበባ ከተማ ያለዉን ከፍተኛ የሆነ የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለማሳካት የሀገር አቀፍ ፖሊሲዎች፣የህግ ማእቀፎች፣ስታንዳርዶችና ስልቶች መሰረት የተለያዩ የቤት አማራጮችን መንግስት ከሚያለማዉ ጋር አቀናጅቶ ለመምራት የሚያስችል የክትትልና ቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ወጪ ቆጣቢ፣ጥራት ያለዉና የቤት ፈላገፊዉን ህ/ሰብ የመክፈል አቅም ያገናዘበ አሳታፊ የመኖሪያ ቤት እንዲገነባ በማድረግ የከተማዋን ነዋሪዎች የቤት ፍላጎት ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ፡፡


         ዋና ዓላማ 

በተለያየ የቤት ልማት አማራጮች ቤቶችን በመግንባትና ማስተላለፍና ማስተዳደር፤


        እሴቶች